" ታግተናል " በማለት ወላጆቻቸውን 500 ሺህ ብር የጠየቁ ታዳጊዎቸ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል።
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ኳስ ሜዳ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው።
አጋችና ታጋች በመምሰል የማታለል ወንጀሉን የፈፀሙት አራቱ ተጠርጣሪዎች ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ሁለት ወንዶችና ሁለት ሴቶች ናቸው።
ልጆቹ ለሁለት ቀናት ከቤተሰቦቻቸው ወጥተው ሲዝናኑ ቆይተው ገንዘብ ሲያጥራቸው በመመካከር ለቤተሰብ ስልክ ይደውላሉ።
ወንዶቹ አጋች ሴቶቹ ደግሞ ታጋቾች በመሆን ለሴቶቹ ቤተሰቦች በደወሉት ስልክ 5 መቶ ሺ ብር የጠየቁ ሲሆን የሴት ወላጆች አቅራቢያቸው ወደሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ቀርበው ጥቆማ ሠጥተዋል።
ፖሊስም መረጃዎችን በማሰባሰብ አራቱንም ተጠርጣሪዎች ካሉበት ቦታ በቁጥጥር ስር ሊያውላቸው ችሏል፡፡
የታዳጊዎቹ ቤተሰቦች በወቅቱ ሴት ልጆቻቸው መታገታቸውን ሲሰሙ ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ገብተው እንደነበር ተናግረው ፖሊስ ላከናወነው ተግባር ምስጋና አቅርበዋል፡፡
" በልጆች አስተዳደግ ዙርያ የቤተሰብ ኃላፊነት ከፍተኛ ነው " ያለው ፖሊስ " በአንዳንድ ታዳጊ ወጣቶች ላይ የሚስተዋለው ባህሪ የነገ ተስፋቸውን ሊያጨልም የሚችል በመሆኑ ሊታረምና በወላጆች ዘንድም ከፍተኛ ጥንቃቄና ትኩረት ሊደረግበት ይገባል " ሲል ገልጿል።
in eng
ChatGPT said:
The Addis Ababa Police have announced that teenagers who claimed to have been “kidnapped” and demanded 500,000 birr from their parents are now in custody and under investigation.
The crime took place in Addis Ketema Sub-City, Woreda 9, in an area commonly known as the "Special Ground Football Field."
The four suspects, who staged the fake kidnapping, are two boys and two girls, all under the age of 18.
After leaving their homes and staying away for two days while having fun, the teenagers called their families to extort money. The boys posed as "abductors," while the girls pretended to be "kidnapped victims," demanding 500,000 birr from the girls' families over the phone.
Upon receiving the ransom call, the girls’ parents immediately reported the case to the nearest police station.
Police gathered information, tracked down the suspects, and apprehended all four from their location.
The families of the teenagers expressed their shock upon learning that their daughters had staged their own abduction and thanked the police for their swift action.
Stressing the importance of family responsibility in child upbringing, the police stated:
"The behavior exhibited by some adolescents can potentially jeopardize their future aspirations and therefore should be corrected and given high attention and care by parents!!" – Police Ask ChatGPT

Breaking
Breaking
Breaking
Breaking