በማለዳ በተጀመረው በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር ከእቅዱ በላይ መሳካቱን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳውቀዋል።
የተተከሉ ችግኞች በሲስተሙ ተመዝግበው ይፋ ስለሚደረጉበት አካሄድ የብሔራዊ የአረንጓዴ አሻራ ቴክኒክ ኮሚቴ የቴክኖሎጂ ባለሞያ አቶ ቴዎድሮስ ካሳሁን ማብራሪያ ሰጥተዋል።
አቶ ቴዎድሮስ ካሳሁን ምን አሉ ?
" የችግኝ መትከያ ቦታዎችን ክልሎች በራሳቸው እቅድ ለይተው አምጥተዋል።
ይህ መገኛው የሚታወቅ የመትከያ ቦታ ከቀደመው መረጃዎች ጋር ተገናዝቦ ማለትም አምና እና ካቻምና የተተከለበት ቦታ ስለመሆኑ እና ዘንድሮ ያልተተከለበት ቦታ መሆኑን ሲረጋገጥ ተመዝግቦ 13 ሺ 84 የመትከያ ቦታዎች ተዘጋጅተዋል።
እነዚህ መረጃዎች ከተደራጁ በኋላ ለእያንዳንዱ ሳይት ቢያንስ አንድ ሪፖርተር ካልተቻለ ለሦስት የመትከያ ሳይቶች አንድ ሪፖርተር እንዲመደብ ተደርጓል።
ሪፖርተሮቹ በተመደቡበት ቦታ ለዚህ አላማ ተብሎ በተዘጋጀ በ 699 የመልእክት ቁጥር በቴክስት መልእክት እንለዋወጣለን።
የተመደቡት ሪፖርተሮች የስልክ ቁጥራቸው አስቀድሞ በኢትዮጵያ ቴሌኮም የተመዘገበ በመሆኑ የአጭር የመልእክት መቀበያ ቁጥሩ መልእክት የሚቀበለው ከተመዘገቡት ቁጥሮች ብቻ ነው።
አስቀድሞ ሪፖርተሩ የተመደበበት ሳይት ላይ መተከል የሚገባው የችግኝ መጠን የሚታወቅ በመሆኑ ከተሰጠው የችግኝ ቁጥር በላይ መላክ አይችልም።
ከዛ በታች ግን በቦታው የተመደበው ሪፖርተር የተተከሉ ችግኞች ቁጥር ሲልክ ሲስተሙ ይቀበላል የተሰጠው ቁጥር ሲሞላ ሲስተሙ ከዛ የስልክ ቁጥር የተተከሉ ችግኞችን ቁጥር መቀበል ያቆማል።
እስካሁን ባለው ጉዳይ ሲስተሙ ጤናማ ነው ምንም አይነት የኔትወርክ ችግር አላጋጠመም " ብለዋል።
#Update : በአጠቃላይ ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ 714.5 ሚሊዮን ችግኝ መተከሉን ፤ ይህም በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከትል ከታቀደው እቅድ በላይ ሆኗል። in eng
ChatGPT said:
Prime Minister Abiy Ahmed (Dr.) has announced that the initiative to plant 700 million seedlings in a single day has surpassed its target.
Tewodros Kassahun, a technology expert from the National Green Legacy Technical Committee, explained the procedure used to record the planted seedlings in the system.
What did Tewodros Kassahun say?
Identification of planting sites:
Each region prepared its own plan and submitted identified planting sites. These sites were cross-checked with existing data to confirm whether they were previously planted or newly designated, resulting in 13,084 verified planting locations.
Assignment of reporters:
After finalizing the data, at least one reporter was assigned per site. If not feasible, one reporter was assigned to cover three planting sites.
Reporting system:
The assigned reporters used a dedicated SMS platform linked to code 699 to report the number of seedlings planted.
Authentication:
Reporters’ phone numbers, pre-registered with Ethio Telecom, were the only numbers authorized to submit planting data.
Submission limits:
Since the planned number of seedlings per site is predetermined, reporters cannot submit numbers exceeding the allocated figure. They can, however, submit numbers lower than the target. Once the submitted figure reaches the set target, the system stops accepting additional inputs from that phone number.
System performance:
He confirmed that the system has been operating smoothly without any network issues.
Update:
As of today, a total of 714.5 million seedlings have been planted since the morning, exceeding the planned target of 700 million seedlings for the day.
የተተከሉ ችግኞች ቆጠራ የሚከናወነው እንዴት ነው ? / "How is the counting of planted seedlings carried out?"
