በኢትዮጵያ ትልቁ በሆነውና ከሰኔ 19–21፣ 2017 ዓ.ም ድረስ በሚሊኒየም አዳራሽ፣ አዲስ አበባ በሚከናወነው የኮንስትራክሽን እና የመሠረተ ልማት የንግድ ትርዒት ላይ ተሳታፊ ይሁኑ።

ከ10,000+ ባለሙያዎች እና ልምድ ያላቸው ተቋማት
✅ ከ20 በላይ ሀገራት የተውጣጡ ከ180+ ተሳታፊ ኩባንያዎች
✅ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዕይታ የሚቀርቡ አዳዲስ ምርቶች
✅ 20+ የCPD ማረጋገጫ ያላቸው ትምህርታዊ ቆይታዎች በኮንስትራክሽን፣ መሠረተ ልማት እና ውኃ ጉዳዮች ላይ
✅ አስደሳች እና አሳታፊ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች

ያስታውሱ! ይህ ዓውደ ርዕይ፣ ለኮንስትራክሽን እና ለመሠረተ ልማት ባለሙያዎች የቀረበ ልዩ ዕድል ነው!

አሁኑኑ #በነፃ ይመዝገቡ፦
👉 https://www.big5constructethiopia.com
📅 ሰኔ 19–21፣ 2017 ዓ.ም
📍 ሚሊኒየም አዳራሽ፣ አዲስ አበባ
Be part of Ethiopia’s largest construction and infrastructure trade event, happening at the Millennium Hall in Addis Ababa, from June 26–28, 2025 (Sene 19–21, 2017 E.C.).

🎯 Why You Should Attend:

✅ 10,000+ professionals and industry leaders
✅ 180+ exhibiting companies from 20+ countries
✅ Exclusive first-time product launches in Ethiopia
✅ 20+ CPD-certified workshops on construction, infrastructure, and water
✅ Exciting and interactive networking events

🎟 Don’t miss out! This is a unique opportunity tailored for professionals in construction and infrastructure development.

📌 Register for FREE now:
👉 https://www.big5constructethiopia.com

📅 Date: June 26–28, 2025 (Sene 19–21, 2017 E.C.)
📍 Venue: Millennium Hall, Addis Ababa